ተልዕኮ
ተልዕኮ
የውስጠ ፓርቲ አንድነትና ዴሞክራሲን በማጠናከር እና የወረዳችንን ማህበረሰብ ሁለንተናዊ ብልጽግና የሚያረጋግጡ የፖለቲካ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊና በማህበረሰባችን ዘንድ ጠንካራ ወንድማማችነትና እኅትማማችነት እንዲጎለብት በማቀድ እና በመፈፀም በኢትዮጵያ ሕዝቦች ዘንድ ቅቡልነት ያለው ዴሞክራሲያዊ ህብረ-ብሔራዊ ፌደራላዊ ሥርዓት በመገንባት ረገድ የፊት መሪነት ሚናን መጫወት ነው።
በየደረጃው የሚገኙ የፓርቲ አደረጃጀቶች ዘመናዊ የዕቅድ አዘገጃጀት፣ የሪፖርት ና የክትትል ሥርዓት በመዘርጋት የህዝብን ተጠቃሚነት በተጨባጭ ማረጋገጥ።
የፓርቲችንን የአሰራርና አደረጃጀት መመሪያ ማዕቀፍ ተከትለን ጥራት ያላቸዉ አባላትን በማፍራት እንደ ወረዳችን ባለግዙፍ አባል ጠንካራ የፓርቲ ተቋም መገንባት
ተለዋዋጭ የፖለቲካ ነባራዊ ሁኔታዎችን በሳይንሳዊ መንገድ በመተንተን፣ ወቅታዊና ስልታዊ ምላሾችን ተግባራዊ በማድረግ ለብልፅግና ጉዟችን ምቹና አስተማማኝ የፖለቲካ ምህዳር መፍጠር።
የፓርቲያችንን አመራር እና አባላት የንድፈ-ሀሳብና የክህሎት ብቃት ሊያሳድጉ የሚችሉ ተከታታይነት ያላቸዉ የአቅም ግንባታ ስራዎችን መስራት
ቀጣይነት ባለው መልኩ ውጤት ተኮር የሕዝብ ንቅናቄ ሥራዎችን በማከናወን ሁለንተናዊ የህዝባችንን ተጠቃሚነት ማረጋገጥ እና የፓርቲውን ቅቡልነት ማላቅ፡፡
በፓርቲው የተቀረጹ ታላላቅ የልማት ኢኒሼቲቮችን በውጤታማነት በመምራት የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት በተግባር ማረጋገጥ
የወንድማማችነት/ እህትማማችነት እሴትና የህዝቦችን አንድነት ሊያጎልብቱ የሚችሉ ስራዎችን መስራት፤
የፓርቲውን አደረጃጀትና አሰራሮችን በማዘመንና ተግባራዊ በማድረግ የፓርቲውን ተቋማዊ ጥንካሬ ማረጋገጥ
የሀገሪቱን ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ፖሊሲዎችን በብቃት መቅረፅ፣ ማቀድና መፈፀም የሚችል አመራር በየደረጃው ማፍራትና ማብቃት የሚያስችሉ ተግባራትን ተፈፅሟል፣
ከተፎካካሪ ፓርቲዎች ጋር በትትብር እና በፉክክር ማእቀፍ በመስራት የዳበረ ፤አካታች እና አሳታፊ የዲሞክራሲ ምህዳር ማሳደግ
የሴቶች እና ወጣቶች ክንፍ አደረጃጀቶችን በማጠናከር ፖለቲካዊ ተሳትፎና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነትን ማሳደግ
የተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ አዉታሮችን በመጠቀም የፓርቲያችን እሳቤዎች፣ ዓላማዎችና ስኬቶችን ማስረፅ፤
ጠንካራ የሰው ሐብት ልማት ፤የንብረት አያያዝና የፋይናንስ አስተዳደር ስርዓት በመዘርጋት የፓርቲውን የመፈጸም አቅም ማሳደግ
በሁሉም ዘርፍ የሚገኙ ምርጥ ተሞክሮዎችን የመቀመርና የማስፋት ስራን መስራት
በየደረጃው የሚገኙ የፓርቲ አደረጃጀቶች ዘመናዊ የዕቅድ አዘገጃጀት፣ የሪፖርት ና የክትትል ሥርዓት በመዘርጋት የህዝብን ተጠቃሚነት በተጨባጭ ማረጋገጥ።
የፓርቲችንን የአሰራርና አደረጃጀት መመሪያ ማዕቀፍ ተከትለን ጥራት ያላቸዉ አባላትን በማፍራት እንደ ወረዳችን ባለግዙፍ አባል ጠንካራ የፓርቲ ተቋም መገንባት
ተለዋዋጭ የፖለቲካ ነባራዊ ሁኔታዎችን በሳይንሳዊ መንገድ በመተንተን፣ ወቅታዊና ስልታዊ ምላሾችን ተግባራዊ በማድረግ ለብልፅግና ጉዟችን ምቹና አስተማማኝ የፖለቲካ ምህዳር መፍጠር።
የፓርቲያችንን አመራር እና አባላት የንድፈ-ሀሳብና የክህሎት ብቃት ሊያሳድጉ የሚችሉ ተከታታይነት ያላቸዉ የአቅም ግንባታ ስራዎችን መስራት
ቀጣይነት ባለው መልኩ ውጤት ተኮር የሕዝብ ንቅናቄ ሥራዎችን በማከናወን ሁለንተናዊ የህዝባችንን ተጠቃሚነት ማረጋገጥ እና የፓርቲውን ቅቡልነት ማላቅ፡፡
በፓርቲው የተቀረጹ ታላላቅ የልማት ኢኒሼቲቮችን በውጤታማነት በመምራት የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት በተግባር ማረጋገጥ
የወንድማማችነት/ እህትማማችነት እሴትና የህዝቦችን አንድነት ሊያጎልብቱ የሚችሉ ስራዎችን መስራት፤
የፓርቲውን አደረጃጀትና አሰራሮችን በማዘመንና ተግባራዊ በማድረግ የፓርቲውን ተቋማዊ ጥንካሬ ማረጋገጥ
የሀገሪቱን ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ፖሊሲዎችን በብቃት መቅረፅ፣ ማቀድና መፈፀም የሚችል አመራር በየደረጃው ማፍራትና ማብቃት የሚያስችሉ ተግባራትን ተፈፅሟል፣
ከተፎካካሪ ፓርቲዎች ጋር በትትብር እና በፉክክር ማእቀፍ በመስራት የዳበረ ፤አካታች እና አሳታፊ የዲሞክራሲ ምህዳር ማሳደግ
የሴቶች እና ወጣቶች ክንፍ አደረጃጀቶችን በማጠናከር ፖለቲካዊ ተሳትፎና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነትን ማሳደግ
የተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ አዉታሮችን በመጠቀም የፓርቲያችን እሳቤዎች፣ ዓላማዎችና ስኬቶችን ማስረፅ፤
ጠንካራ የሰው ሐብት ልማት ፤የንብረት አያያዝና የፋይናንስ አስተዳደር ስርዓት በመዘርጋት የፓርቲውን የመፈጸም አቅም ማሳደግ
በሁሉም ዘርፍ የሚገኙ ምርጥ ተሞክሮዎችን የመቀመርና የማስፋት ስራን መስራት